ምሳሌ 14:30 - Compare All Versions
ምሳሌ 14:30 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሚያስታርቅ ሰው የልብ ፈዋሽ ነው፤ ቀናተኛ ልብ ግን ለአጥንት ነቀዝ ነው።
ምሳሌ 14:30 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
ሰላም ያለው አእምሮ ለሰውነት ጤንነትን ያስገኛል፤ ቅንአት ግን አጥንትን ያደቃል።
ያጋሩ
ምሳሌ 14 አማ05ምሳሌ 14:30 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ትሑት ልብ የሥጋ ሕይወት ነው፥ ቅንዓት ግን አጥንትን ያነቅዛል።
ያጋሩ
ምሳሌ 14 መቅካእኤ