ለጋስ ይበለጽጋል፤ ሌሎችን የሚያረካም ራሱ ይረካል።
የተባረከች ሰውነት ሁሉ ትጠግባለች፥ ቍጡ ሰው ግን ክፉ ነው።
ለጋስ ሁን፤ ትበለጽጋለህ፤ ሌሎችን እርዳ፤ አንተም ርዳታ ታገኛለህ።
በረከትን የምታካፍል ነፍስ ትጠግባለች፥ ውሃን የሚያጠጣ እርሱ ደግሞ ይረካል።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች