ማቴዎስ 5:8 - Compare All Versions

ማቴዎስ 5:8 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))

ልበ ንጹሖች ብፁዓን ናቸው፤እግዚአብሔርን ያዩታልና።

ማቴዎስ 5:8 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)

ልባቸው ንጹሕ የሆነ ብፁዓን ናቸው፤ እግዚአብሔርን ያዩታልና።

ማቴዎስ 5:8 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))

ልበ ንጹሖች ብፁዓን ናቸው፥ እግዚአብሔርን ያዩታልና።

ማቴዎስ 5:8 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)

እግዚአብሔርን ስለሚያዩት ንጹሕ ልብ ያላቸው የተባረኩ ናቸው።

ማቴዎስ 5:8 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))

ልበ ንጹሖች ብፁዓን ናቸው፤ እግዚአብሔርን ያዩታልና።