ማቴዎስ 2:3 - Compare All Versions
ማቴዎስ 2:3 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡ ሄሮድስም ሰምቶ ደነገጠ፥ ኢየሩሳሌምም ሁሉ ከእርሱ ጋር፤
ያጋሩ
ማቴዎስ 2 አማ54ማቴዎስ 2:3 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
ንጉሡ ሄሮድስ ይህን ነገር በሰማ ጊዜ ደነገጠ፤ የኢየሩሳሌምም ሰዎች ሁሉ ከእርሱ ጋር ደነገጡ።
ያጋሩ
ማቴዎስ 2 አማ05ማቴዎስ 2:3 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሡ ሄሮድስ ሰምቶ ታወከ፤ መላዋ ኢየሩሳሌምም ከእርሱ ጋር ታወከች፤
ያጋሩ
ማቴዎስ 2 መቅካእኤ