ማቴዎስ 16:15 - Compare All Versions

ማቴዎስ 16:15 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)

እርሱም፣ “እናንተስ እኔን ማን ትሉኛላችሁ?” አላቸው።

ማቴዎስ 16:15 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)

ኢየሱስም “እናንተስ እኔን ማን ትሉኛላችሁ?” አላቸው።

ማቴዎስ 16:15 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))

እርሱም “እናንተስ እኔን ማን እንደ ሆንሁ ትላላችሁ?” አላቸው።

ማቴዎስ 16:15 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))

እርሱም፦ እናንተስ እኔን ማን እንደ ሆንሁ ትላላችሁ? አላቸው።

ማቴዎስ 16:15 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))

እርሱም “እናንተስ እኔን ማን ትሉኛላችሁ?” አላቸው።