ማቴዎስ 15:10 - Compare All Versions

ማቴዎስ 15:10 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)

ሕዝቡን ወደ ራሱ ጠርቶ እንዲህ አላቸው፤ “ስሙ፤ አስተውሉም፤

ማቴዎስ 15:10 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)

ቀጥሎም ኢየሱስ ሰዎቹን ወደ እርሱ ጠርቶ እንዲህ አላቸው፦ “ስሙ! አስተውሉም!

ማቴዎስ 15:10 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))

ሕዝቡንም ጠርቶ እንዲህ አላቸው “ስሙ አስተውሉም፤