ሕዝቡንም ጠርቶ “ስሙ አስተውሉም፤
ሕዝቡን ወደ ራሱ ጠርቶ እንዲህ አላቸው፤ “ስሙ፤ አስተውሉም፤
ሕዝቡንም ጠርቶ፦ ስሙ አስተውሉም፤
ቀጥሎም ኢየሱስ ሰዎቹን ወደ እርሱ ጠርቶ እንዲህ አላቸው፦ “ስሙ! አስተውሉም!
ሕዝቡንም ጠርቶ እንዲህ አላቸው “ስሙ አስተውሉም፤