ሉቃስ 4:31-32 - Compare All Versions
ሉቃስ 4:31-32 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወደ ገሊላ ከተማም ወደ ቅፍርናሆም ወረደ፤ በሰንበትም ያስተምራቸው ነበር። አነጋገሩም በትእዛዝ ነበርና ትምህርቱን ያደንቁ ነበር።
ያጋሩ
ሉቃስ 4 አማ2000ሉቃስ 4:31-32 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም በገሊላ አውራጃ ወደምትገኘው ከተማ ወደ ቅፍርናሆም ወረደ፤ በዚያም በሰንበት ዕለት ሕዝቡን ያስተምር ጀመር፤ የሚናገረው በሥልጣን ስለ ነበር፣ በትምህርቱ ተደነቁ።
ያጋሩ
ሉቃስ 4 NASVሉቃስ 4:31-32 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወደ ገሊላ ከተማም ወደ ቅፍርናሆም ወረደ። በሰንበትም ያስተምራቸው ነበር፤ ቃሉ በሥልጣን ነበርና በትምህርቱ ተገረሙ።
ያጋሩ
ሉቃስ 4 አማ54ሉቃስ 4:31-32 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
ከዚህም በኋላ፥ ኢየሱስ በገሊላ ምድር ወደምትገኘው ከተማ ወደ ቅፍርናሆም ሄደ፤ በዚያም፥ ሕዝቡን በሰንበት ቀን ያስተምር ነበር። በሥልጣን ቃል ይናገር ስለ ነበር ሁሉም በትምህርቱ ይደነቁ ነበር።
ያጋሩ
ሉቃስ 4 አማ05ሉቃስ 4:31-32 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የገሊላ ከተማም ወደ ሆነችው ወደ ቅፍርናሆም ወረደ። በሰንበትም ያስተምራቸው ነበር፤ ቃሉ በሥልጣን ተሞልቶ ነበርና በትምህርቱ ተገረሙ።
ያጋሩ
ሉቃስ 4 መቅካእኤ