የማይገለጥ የተሸፈነ፣ የማይታወቅ የተሰወረ ምንም የለም።
የማይገለጥ የተሰወረ፥ የማይታይም የተሸሸገ የለምና።
ነገር ግን የማይገለጥ የተከደነ፥ የማይታወቅም የተሰወረ ምንም የለም።
የተሸፈነ ነገር ሳይገለጥ አይቀርም፤ የተሰወረውም ሳይታወቅ አይቀርም።
የማይገለጥ የተከደነ፥ የማይታወቅም የተሰወረ ምንም የለምና።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች