ዮሐንስ 12:25
ዮሐንስ 12:25 የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) (አማ2000)
ነፍሱን የሚወዳት ይጥላታል፤ በዚህ ዓለም ነፍሱን የሚጥላትም ለዘለዓለም ሕይወት ይጠብቃታል።
ያጋሩ
ዮሐንስ 12 ያንብቡዮሐንስ 12:25 አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)
ነፍሱን የሚወድድ ያጣታል፤ በዚህ ዓለም ነፍሱን የሚጠላ ግን ለዘላለም ሕይወት ይጠብቃታል።
ያጋሩ
ዮሐንስ 12 ያንብቡዮሐንስ 12:25 መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) (አማ54)
ነፍሱን የሚወድ ያጠፋታል፥ ነፍሱንም በዚህ ዓለም የሚጠላ ለዘላለም ሕይወት ይጠብቃታል።
ያጋሩ
ዮሐንስ 12 ያንብቡ