ያዕቆብ 4:17 - Compare All Versions

ያዕቆብ 4:17 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))

እንግዲህ በጎ ለማድረግ አውቆ ለማይሠራው ኀጢአት ነው።

ያዕቆብ 4:17 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)

እንግዲህ መልካም የሆነውን ነገር ማድረግ እንዳለበት እያወቀ የማያደርግ ሰው ኀጢአት ያደርጋል።

ያዕቆብ 4:17 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))

እንግዲህ በጎ ለማድረግ አውቆ ለማይሠራው ኃጢአት ነው።

ያዕቆብ 4:17 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)

እንግዲህ መልካም ነገር ማድረግን እያወቀ የማያደርግ ሰው አለማድረጉ ኃጢአት ይሆንበታል።

ያዕቆብ 4:17 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))

እንግዲህ መልካም የሆነውን ነገር ማድረግ እንዳለበት እያወቀ የማያደርግ ሰው ኃጢአት ያደርጋል።