ኢሳይያስ 55:8-9 - Compare All Versions

ኢሳይያስ 55:8-9 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))

ዐሳቤ እንደ ዐሳ​ባ​ችሁ፥ መን​ገ​ዴም እንደ መን​ገ​ዳ​ችሁ አይ​ደ​ለ​ምና፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር። ሰማይ ከም​ድር እን​ደ​ሚ​ርቅ፥ እን​ዲሁ መን​ገዴ ከመ​ን​ገ​ዳ​ችሁ፥ ዐሳ​ቤም ከዐ​ሳ​ባ​ችሁ የራቀ ነው።

ኢሳይያስ 55:8-9 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)

“ሐሳቤ እንደ ሐሳባችሁ፣ መንገዴ እንደ መንገዳችሁ አይደለምና” ይላል እግዚአብሔር። “ሰማያት ከምድር ከፍ እንደሚሉ፣ መንገዴ ከመንገዳችሁ፣ ሐሳቤም ከሐሳባችሁ እንዲሁ ከፍ ያለ ነው።

ኢሳይያስ 55:8-9 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))

አሳቤ እንደ አሳባችሁ መንገዳችሁም እንደ መንገዴ አይደለምና፥ ይላል እግዚአብሔር። ሰማይ ከምድር ከፍ እንደሚል፥ እንዲሁ መንገዴ ከመንገዳችሁ አሳቤም ከአሳባችሁ ከፍ ያለ ነው።

ኢሳይያስ 55:8-9 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)

እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ሐሳቤ እንደ ሐሳባችሁ፥ መንገዴም እንደ መንገዳችሁ አይደለም። ሰማይ ከምድር ከፍ እንደሚል፥ መንገዴ ከመንገዳችሁ፥ ሐሳቤም ከሐሳባችሁ እጅግ ከፍ ያለ ነው።

ኢሳይያስ 55:8-9 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))

አሳቤ እንደ አሳባችሁ መንገዳችሁም እንደ መንገዴ አይደለምና፥ ይላል ጌታ። ሰማይ ከምድር ከፍ እንደሚል፥ እንዲሁ መንገዴ ከመንገዳችሁ አሳቤም ከአሳባችሁ ከፍ ያለ ነው።