ኢሳይያስ 44:16 - Compare All Versions

ኢሳይያስ 44:16 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))

ግማ​ሹን በእ​ሳት ያቃ​ጥ​ላል፤ በዚ​ያም በግ​ማሹ ሥጋ ይጠ​ብ​ሳል፤ ጥብ​ሱ​ንም ይበ​ላና ይጠ​ግ​ባል፤ ይሞ​ቃ​ልና፥ “እሰይ ሞቅሁ፥ እሳ​ቱን አይ​ቻ​ለሁ” ይላል።

ኢሳይያስ 44:16 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)

ግማሹን ዕንጨት ያነድደዋል፤ በላዩ ምግቡን ያበስልበታል፤ ሥጋ ጠብሶበት እስኪጠግብ ይበላል፤ እሳቱን እየሞቀ እንዲህ ይላል፤ “ዕሠይ ሞቀኝ፤ እሳቱም ይታየኛል።”

ኢሳይያስ 44:16 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))

ግማሹን በእሳት ያቃጥላል፥ በዚያ በግማሹ ሥጋ ይበላል፥ ሥጋም ይጠብስበትና ይጠግባል፥ ይሞቃልና፦ እሰይ ሞቅሁ፥ እሳቱን አይቻለሁ ይላል።

ኢሳይያስ 44:16 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)

ግማሹን እሳት አንድዶ ምግቡን ያዘጋጅበታል፤ ሥጋም ጠብሶ እስከሚጠግብ ይመገባል፤ ከሞቀውም በኋላ “ግሩም እሳት ነው! እንዴት ይሞቃል!” ይላል።

ኢሳይያስ 44:16 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))

ግማሹን በእሳት ያቃጥላል፥ በዚያ በግማሹ ሥጋ ይበላል፤ ሥጋም ይጠብስበትና ይጠግባል፤ ይሞቃልና፦ “እሰይ ሞቅሁ፥ ሙቀት ተሰማኝ” ይላል።