እንግዲህስ ወዲህ በእግዚአብሔርና በኀይሉ ጽናት በርቱ።
በተረፈ በጌታና ብርቱ በሆነው ኀይሉ ጠንክሩ።
በቀረውስ በጌታና በኃይሉ ችሎት የበረታችሁ ሁኑ።
በቀረውስ በጌታና በእርሱም ታላቅ ኀይል በርቱ፤
በተረፈ በጌታ በኃይሉ ብርታትም ጠንክሩ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች