ኦሪት ዘጸአት 20:7

ኦሪት ዘጸአት 20:7 አማ54

የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፤ እግዚአብሔር ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አያነጻውምና።

ቪዲዮ ለ {{ዋቢ_ሰዉ}}