Instead, like a newborn baby, desire the pure milk of the word. Nourished by it, you will grow into salvation
1 Peter 2 ያንብቡ
ያጋሩ
ሁሉንም ሥሪቶች ያነጻጽሩ: 1 Peter 2:2
5 ቀናት
እግዚአብሔር ራሱን በቃሉ መጽሐፍ ገልጦ ወደ እርሱ እንድንቀርብ እና ወደ መንፈሳዊ ብስለት እንድናድግ ያስታጥቀዋል። ይህ የአምስት ቀን ዕቅድ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ጽሑፎች በውደ-ሕይወታቸው እንዴት እንደሚረዱ እና ክርስቶስን ያማከለ፣ አዳኝ እና ለውጥ ሊያመጣ የሚችለውን ሊታደር ማድነቅ እንደምንችል ይዳስሳል።
ተስፋ ተኮር በሆነው ደብዳቤው ለመጀመሪያዋ ክፍለ ዘመን ቤተ-ክርስቲያን ጴጥሮስ በማመን፣ በመታዘዝ እና ፍርድና መከራ ሲገጥመን ፀንተን እንድንቆም ያበረታናል፡፡ ይህን የሚያሳስበን ምክንያት ደግሞ በክርስቶስ ማን እንደሆንን፣ ቅዱስ የሆነውን ኑሮ እንኖር ዘንድ ኃይል የሆነልንና ወደፊት ዘላለምን ለመውረስ የምንችል ነን በማለት ነው፡፡
ጥቅሶችን ያስቀምጡ፣ ያለበይነመረብ ያንብቡ፣ አጫጭር የትምህርት ቪዲዮዎችን ይመልከቱ እና ሌሎችም!