የማ​ር​ቆስ ወን​ጌል 1:16-17

የማ​ር​ቆስ ወን​ጌል 1:16-17 አማ2000

በገሊላ ባሕርም አጠገብ ሲያልፍ ስምዖንን ወንድሙንም እንድርያስን መረባቸውን ወደ ባሕር ሲጥሉ አየ፤ ዓሣ አጥማጆች ነበሩና። ኢየሱስም “በኋላዬ ኑና ሰዎችን አጥማጆች እንድትሆኑ አደርጋችኋለሁ፤” አላቸው።

ተዛማጅ ቪዲዮዎች