ወደ ገላትያ ሰዎች 1:23-24
ወደ ገላትያ ሰዎች 1:23-24 አማ2000
ነገር ግን “ቀድሞ ምእመናንን ያሳድድ የነበረው እርሱ በፊት ያጠፋው የነበረውን የሃይማኖት ትምህርት ዛሬ ይሰብካል” ሲባል ወሬዬን ይሰሙ ነበር። ስለ እኔም እግዚአብሔርን ያመሰግኑት ነበር።
ነገር ግን “ቀድሞ ምእመናንን ያሳድድ የነበረው እርሱ በፊት ያጠፋው የነበረውን የሃይማኖት ትምህርት ዛሬ ይሰብካል” ሲባል ወሬዬን ይሰሙ ነበር። ስለ እኔም እግዚአብሔርን ያመሰግኑት ነበር።