ኦሪት ዘፀአት 32:31-32

ኦሪት ዘፀአት 32:31-32 መቅካእኤ

ሙሴም ወደ ጌታ ተመልሶ “ወዮ! እኒህ ሕዝብ ታላቅ ኃጢአት ሠርተዋል፥ ለራሳቸውም የወርቅ አማልክት አድርገዋል፤ አሁንም ኃጢአታቸውን ይቅር በላቸው፥ ያለዚያ ግን ከጻፍኸው መጽሐፍህ እባክህ ደምስሰኝ” አለ።

ቪዲዮ ለ {{ዋቢ_ሰዉ}}