2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 5:9-10

2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 5:9-10 መቅካእኤ

ስለዚህ በማደሪያችን ሆንን ወይም ተለይተን ሄድን፥ እርሱን ደስ የምናሰኝ መሆንን ነው የምንፈልገው። መልካም ሆነ ወይም ክፉ፥ በሥጋችን እንደ ሠራነው ዋጋችንን ለመቀበል፥ ሁላችን በክርስቶስ የፍርድ ዙፋን ፊት እንቆማለን።