ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 4:7-8

ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 4:7-8 አማ05

ከሰው ማስተዋል ሁሉ በላይ የሆነው የእግዚአብሔር ሰላም ልባችሁንና አእምሮአችሁን በኢየሱስ ክርስቶስ ይጠብቃል። አእምሮአችሁ በእነዚህ ከሁሉ በሚበልጡና በሚያስመሰግኑ መልካም ነገሮች የተመላ ይሁን፤ በመጨረሻም ወንድሞች ሆይ! እውነተኛ፥ ክቡር፥ ትክክለኛ፥ ንጹሕ፥ አስደሳችና ምስጉን የሆኑ ነገሮችን ሁሉ አስቡ።

ከ ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 4:7-8ጋር የተዛመዱ ነፃ የንባብ እቅዶች እና ምንባቦች