የማቴዎስ ወንጌል 6:9-11

የማቴዎስ ወንጌል 6:9-11 አማ05

ስለዚህ እናንተ እንዲህ ብላችሁ ጸልዩ፦ ‘በሰማይ የምትኖር አባታችን ሆይ! ስምህ ይመስገን፤ መንግሥትህ ትምጣ፤ ፈቃድህ በሰማይ እንደ ሆነ፥ እንዲሁም በምድር ይሁን። የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን።

ተዛማጅ ቪዲዮዎች

ከ የማቴዎስ ወንጌል 6:9-11ጋር የተዛመዱ ነፃ የንባብ እቅዶች እና ምንባቦች