ወደ ገላትያ ሰዎች 1:23-24
ወደ ገላትያ ሰዎች 1:23-24 አማ05
እነርሱ የሰሙት “ያ ቀድሞ ያሳድደን የነበረ ሰው ያን ሊያጠፋው ይፈልግ የነበረውን እምነት አሁን ይሰብካል” የሚል ቃል ነበር። በእኔ ምክንያትም እግዚአብሔርን ያመሰግኑ ነበር።
እነርሱ የሰሙት “ያ ቀድሞ ያሳድደን የነበረ ሰው ያን ሊያጠፋው ይፈልግ የነበረውን እምነት አሁን ይሰብካል” የሚል ቃል ነበር። በእኔ ምክንያትም እግዚአብሔርን ያመሰግኑ ነበር።