1 የጴጥሮስ መልእክት 1:8-9
1 የጴጥሮስ መልእክት 1:8-9 አማ05
ኢየሱስ ክርስቶስን ያላያችሁት እንኳ ብትሆኑ ትወዱታላችሁ፤ አሁን እንኳ የማታዩት ብትሆኑ ታምኑበታላችሁ፤ በቃላት ሊገለጥ በማይቻልና በከበረ ደስታ ደስ ይላችኋል። በእምነታችሁም የምትጠብቁትን የነፍሳችሁን መዳን ታገኛላችሁ።
ኢየሱስ ክርስቶስን ያላያችሁት እንኳ ብትሆኑ ትወዱታላችሁ፤ አሁን እንኳ የማታዩት ብትሆኑ ታምኑበታላችሁ፤ በቃላት ሊገለጥ በማይቻልና በከበረ ደስታ ደስ ይላችኋል። በእምነታችሁም የምትጠብቁትን የነፍሳችሁን መዳን ታገኛላችሁ።