Now faith is the reality of what is hoped for, the proof of what is not seen.
Hebrews 11 ያንብቡ
ያዳምጡ Hebrews 11
ያጋሩ
ሁሉንም ሥሪቶች ያነጻጽሩ: Hebrews 11:1
7 ቀናት
ደስተኛ፣ በዓላማ የተሞላ ኑሮ በግንኙነቶች፣ በፍቅርና በእምነት ላይ የተመሠረተ ነው። ለሕይወትህ በእግዚአብሔር እቅድ ላይ የበለጠ ግልጽነት እየፈለግክ ከሆነ፣ በማሳደድህ እና በማግኘትህ ላይ ትኩረት ለማድረግ ይህንን እቅድ ተለማመደው። “Out of This World: A Christian’s Guide to Growth and Purpose” ከተባለው የ David J. Swandt መፅሐፍ የተወሰደ።
15 ቀናት
ለብዙ ሰዎች 'ተስፋ' አዎንታዊ ነገር ግን እርግጠኛ ያልሆነ ነገር ነው። አንድን ነገር ተስፋ ብናደርግም እንደሚሆን እርግጠኞች አይደለንም። ይሁን እንጂ መጽሐፍ ቅዱስ ፍጹም እርግጠኛ እና እምነት የሚጣልበት የተስፋ ምንጭ እንዳለ ያስተምረናል። በዚህ የንባብ እቅድ 'እግዚአብሔር ተስፋ ማድረግ' ከመጽሐፍ ቅዱሳዊ እይታ አንጻር እንመለከታለን።
ጥቅሶችን ያስቀምጡ፣ ያለበይነመረብ ያንብቡ፣ አጫጭር የትምህርት ቪዲዮዎችን ይመልከቱ እና ሌሎችም!