በእምነት፣ በጸጋ ድናችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤
ኤፌሶን 2 ያንብቡ
ያዳምጡ ኤፌሶን 2
ያጋሩ
ሁሉንም ሥሪቶች ያነጻጽሩ: ኤፌሶን 2:8
6 ቀናት
በህይወት ውስጥ የሚደረጉ አብዛኛዎቹ ውሳኔዎች ለሆነ አላማ አስፈላጊ ናቸው። ከነዚህ ውሳኔዎች ሁሉ ግን በጣም አስፈላጊው የሆነው አንድ ብቻ ነው። ስለዚህ ድንቅ ውሳኔ - የእግዚአብሔር ነፃ የድነት ስጦታ - የበለጠ ግንዛቤ የምታገኝበትን ቀላል መመሪያን እየፈለግክ ከሆነ፣ ከዚህ ጀምር። "Out of This World: A Christian’s Guide to Growth and Purpose" ከተባለው የ David J. Swandt መፅሐፍ የተወሰደ።
10 ቀናት
እንደ አንድ አትሌት ሌሎች ሰዎች ሕይወታችሁንና አፈፃፀማችሁን በሚመለከት በሚያወሩበት ዓለም ውስጥ ነው የምትኖሩት፡፡ይህ የ11 ቀናት ዕቅድ እግዚአብሔር እናንተን እንደ ልጅ በመቁጠር ለእናንተ የሰጠውን ነገር እንድትረዱ ያግዛችኋል፡፡የሚሰጠው ተስፋ ያለው ሕይወትን፤ደህነትን፤ሠላምንና እገዛን ነው፡፡በእነዚህ ብርቱና ሕይወት ለዋጭ የሆኑ አስተሳሰቦችን የታጠቁ አትሌቶች ልዩ ይሆናሉ፡፡
ጥቅሶችን ያስቀምጡ፣ ያለበይነመረብ ያንብቡ፣ አጫጭር የትምህርት ቪዲዮዎችን ይመልከቱ እና ሌሎችም!