But I say, live by the Spirit and you will not carry out the desires of the flesh.
Galatians 5 ያንብቡ
ያጋሩ
ሁሉንም ሥሪቶች ያነጻጽሩ: Galatians 5:16
5 ቀናት
በሕይወታችን ውስጥ እግዚአብሔርን ማስቀደም የአንድ ጊዜ ክስተት አይደለም . . . ለእያንዳንዱ ክርስቲያን የዕድሜ ዘመን ሁሉ ሂደት ነው። ለክርስትና እምነት አዲስም ሆነ "የቆየ" የክርስቶስ ተከታይ ብትሆን፣ ይህ እቅድ ለመረዳት ቀላልና ተግባራዊ ብሎም ለአሸናፊ ክርስቲያናዊ ኑሮ በጣም ውጤታማ ስልት ሆኖ ታገኘዋለህ። “Out of This World: A Christian’s Guide to Growth and Purpose” ከተባለው የ David J. Swandt መፅሐፍ የተወሰደ
14 ቀናት
ቀንዎን ከጆይስ ሜየር ተግባራዊ በሆነ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ይጀምሩ። ይህ ዕለታዊ ማበረታቻ ተስፋ እንዲኖርዎ ፣ አዕምሮዎን ማደስ እንዲችሉ እንዲሁም በየቀኑ በዓላማ መኖር እንዲችሉ ያግዛል!
ጥቅሶችን ያስቀምጡ፣ ያለበይነመረብ ያንብቡ፣ አጫጭር የትምህርት ቪዲዮዎችን ይመልከቱ እና ሌሎችም!