1
መጽሐፈ መዝሙር 83:18
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
በምድር ሁሉ ላይ ጌታና ሁሉን ቻይ አምላክ አንተ እግዚአብሔር እንደ ሆንክ ይወቁ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መጽሐፈ መዝሙር 83:1
አምላክ ሆይ! እባክህ ዝም አትበል፤ አትተወን፤ ችላ አትበል!
3
መጽሐፈ መዝሙር 83:16
እግዚአብሔር ሆይ! አንተን ይሹ ዘንድ ፊታቸውን በኀፍረት ሸፍን፤
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች