1
መጽሐፈ መዝሙር 137:1
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
በባቢሎን ወንዞች አጠገብ ተቀምጠን፥ ጽዮንን ባስታወስናት ጊዜ አለቀስን።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መጽሐፈ መዝሙር 137:3-4
የማረኩንና ሥቃይ የሚያሳዩን ሰዎች በመዘመር እንድናስደስታቸው “ከጽዮን መዝሙሮች አንዱን ለእኛ ዘምሩልን” አሉን። ለእግዚአብሔር መቅረብ የሚገባውን መዝሙር በባዕድ አገር እንዴት እንዘምራለን?
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች