1
መጽሐፈ ነህምያ 12:43
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
በዚያም ዕለት ብዙ መሥዋዕት ቀረበ፤ ሕዝቡም እግዚአብሔር ደስ ስላሰኛቸው ታላቅ ሐሴት አደረጉ፤ ሴቶችም፥ ልጆችም አብረው ተደስተዋል፤ በኢየሩሳሌም የነበረው የእልልታቸው ድምፅ እስከ ሩቅ ድረስ ይሰማ ነበር።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መጽሐፈ ነህምያ 12:27
የኢየሩሳሌም ከተማ ቅጽር የምረቃ በዓል በተከበረበት ዕለት ሌዋውያኑ በጸናጽል፥ በበገናና በመሰንቆ በዓሉን እንዲያከብሩ ከየሚኖሩበት ስፍራ ተፈልገው መጡ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች