1
ኦሪት ዘሌዋውያን 11:45
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አምላካችሁ እሆን ዘንድ ከግብጽ ምድር መርቼ ያወጣኋችሁ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ ስለዚህም እኔ ቅዱስ ስለ ሆንኩ እናንተም ቅዱሳን ሁኑ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ኦሪት ዘሌዋውያን 11:44
እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ፤ እኔ ቅዱስ ስለ ሆንኩ እናንተም ራሳችሁን የተቀደሰ አድርጉ፤ በደረታቸው እየተሳቡ የሚንቀሳቀሱትን ነፍሳት በመብላት ራሳችሁን አታርክሱ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች