1
ትንቢተ ዮናስ 2:2
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
“እግዚአብሔር ሆይ! ተጨንቄ ሳለሁ ወደ አንተ ተጣራሁ፤ አንተም መለስክልኝ፤ ርዳታህን ለማግኘት ጥልቅ ከሆነው ከሙታን ዓለም ወደ አንተ ጮኽኩ፤ አንተም ሰማኸኝ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ትንቢተ ዮናስ 2:7
ሕይወቴ እየተዳከመ በሄደ ጊዜ እግዚአብሔርን አስታወስኩ፤ ወደ አንተ ወደ አምላኬ ጸለይኩ፤ ጸሎቴም ወደ ቤተ መቅደስህ ወደ አንተ መጣ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች