1
ትንቢተ ኢዩኤል 3:10
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
ማረሻችሁ ሰይፍ፥ ማጭዳችሁም ጦር እንዲሆን ቀጥቅጡ፤ ደካማውም እንኳ ‘እኔ ብርቱ ነኝ’ ይበል፤
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ትንቢተ ኢዩኤል 3:15-16
በዚያን ቀን ፀሐይና ጨረቃ ይጨልማሉ፤ ከዋክብትም ብርሃናቸውን ያጣሉ። እግዚአብሔር በጽዮን ተራራ በኢየሩሳሌም ሆኖ፥ የሚያስፈራ ድምፁን ያሰማል፤ ሰማይና ምድር ይናወጣሉ፤ እግዚአብሔር ግን ለሕዝቡ ለእስራኤል መጠጊያ ምሽግ ይሆናል፤
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች