1
መጽሐፈ መሳፍንት 2:10
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ያ ትውልድ በሙሉ ሞተ፤ ከዚያ ቀጥሎ እግዚአብሔርንና ለእስራኤል ያደረገውን መልካም ነገር የማያውቅ ሌላ ትውልድ ተነሣ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መጽሐፈ መሳፍንት 2:18
እግዚአብሔር መስፍን ባስነሣላቸው ጊዜ ሁሉ እርሱ ከመስፍኑ ጋር ነበር፤ በሚያሳድዱአቸውና በሚጨቊኑአቸው ጠላቶች ምክንያት ሕዝቡ ወደ እግዚአብሔር በሚጮኹበት ጊዜ እግዚአብሔር ያዝንላቸው ስለ ነበረ በመስፍኑ ዘመን ሁሉ ከጠላቶቻቸው እጅ ያድናቸው ነበር።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች