1
መጽሐፈ ዕዝራ 10:4
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ይህንንም ሁሉ ለማስፈጸም ኀላፊነቱ የአንተ ስለ ሆነ ተነሥ፤ እኛም እንደግፍሃለን፤ አይዞህ በርታ።”
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መጽሐፈ ዕዝራ 10:1
ዕዝራ በቤተ መቅደሱ ፊት ለፊት ለጸሎት ተንበርክኮ እያለቀሰ የተፈጸመውን ኃጢአት ሁሉ ለእግዚአብሔር በሚናዘዝበት ጊዜ ወንዶችም፥ ሴቶችም፥ ሕፃናትም ጭምር ያሉበት ቊጥሩ የበዛ የእስራኤል ማኅበር መጥቶ በዙሪያው በመሰብሰብ በመረረ ሁኔታ ያለቅሱ ነበር።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች