1
መዝሙር 85:2
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
የሕዝብህን በደል ይቅር አልህ፤ ኀጢአታቸውንም ሁሉ ሸፈንህ። ሴላ
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መዝሙር 85:10
ምሕረትና ታማኝነት ተገናኙ፤ ጽድቅና ሰላም ተቃቀፉ።
3
መዝሙር 85:9
ክብሩ በምድራችን ይኖር ዘንድ፣ ማዳኑ ለሚፈሩት በርግጥ ቅርብ ነው።
4
መዝሙር 85:13
ጽድቅ በፊቱ ይሄዳል፤ ለአረማመዱም መንገድ ያዘጋጃል።