1
መዝሙር 113:3
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
ከምሥራቅ እስከ ምዕራብ ድረስ፣ የእግዚአብሔር ስም የተመሰገነ ይሁን።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መዝሙር 113:9
መካኒቱን ሴት በቤት ያኖራታል፤ ደስተኛም የልጆች እናት ያደርጋታል። ሃሌ ሉያ።
3
መዝሙር 113:7
ድኻውን ከዐፈር ያነሣል፤ ችግረኛውን ከዐመድ ከፍ ከፍ ያደርጋል፤
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች