1
መዝሙር 111:10
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
እግዚአብሔርን መፍራት የጥበብ መጀመሪያ ነው፤ ትእዛዙንም የሚፈጽሙ ጥሩ ማስተዋል አላቸው፤ ምስጋናውም ለዘላለም ይኖራል።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መዝሙር 111:1
ሃሌ ሉያ። በቅኖች ሸንጎ፣ በጉባኤም መካከል፣ ለእግዚአብሔር በፍጹም ልቤ ምስጋና አቀርባለሁ።
3
መዝሙር 111:2
የእግዚአብሔር ሥራ ታላቅ ናት፤ ደስ የሚሰኙባትም ሁሉ ያውጠነጥኗታል።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች