1
ሚክያስ 6:8
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
ሰው ሆይ፤ መልካም የሆነውን አሳይቶሃል፤ እግዚአብሔር ከአንተ የሚፈልገው ምንድን ነው? ፍትሕን ታደርግ ዘንድ፣ ምሕረትንም ትወድድ ዘንድ፣ በአምላክህም ፊት በትሕትና ትራመድ ዘንድ አይደለምን?
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ሚክያስ 6:4
ከግብጽ አወጣሁህ፤ ከባርነት ምድርም ተቤዠሁህ፤ እንዲመሩህ ሙሴን፣ አሮንንና ማርያምን ላክሁልህ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች