1
ሚክያስ 1:3
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
እነሆ፤ እግዚአብሔር ከመኖሪያ ስፍራው ይመጣል፤ ወርዶም በምድር ከፍታዎች ላይ ይራመዳል።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ሚክያስ 1:1
በይሁዳ ነገሥታት በኢዮአታም፣ በአካዝና በሕዝቅያስ ዘመን ወደ ሞሬታዊው ወደ ሚክያስ የመጣው የእግዚአብሔር ቃል፣ ስለ ሰማርያና ስለ ኢየሩሳሌም ያየው ራእይ ይህ ነው፤
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች