1
ዮናስ 3:10
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
እግዚአብሔርም ምን እንዳደረጉና ከክፉ መንገዳቸውም እንዴት እንደ ተመለሱ ባየ ጊዜ ራራላቸው፤ በእነርሱም ላይ ሊያመጣ ያሰበውን ጥፋት አላደረገም።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ዮናስ 3:5
የነነዌም ሰዎች እግዚአብሔርን አመኑ፤ ጾምንም ዐወጁ፤ ሰዎቹም ሁሉ ከትልቁ እስከ ትንሹ ማቅ ለበሱ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች