1
ኢዮብ 28:28
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
ከዚያም ሰውን፣ ‘እግዚአብሔርን መፍራት ጥበብ ነው፤ ከክፋትም መራቅ ማስተዋል ነው’ አለው።”
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ኢዮብ 28:12-13
“ነገር ግን ጥበብ ከወዴት ትገኛለች? ማስተዋልስ መኖሪያዋ የት ነው? ሰው ዋጋዋን አያውቅም፤ በሕያዋንም ምድር አትገኝም።
3
ኢዮብ 28:20-21
“ታዲያ፣ ጥበብ ከወዴት ትመጣለች? ማስተዋልስ የት ትገኛለች? ከሕያዋን ፍጥረታት ዐይን ሁሉ ተሰውራለች፤ ከሰማይ ወፎችም ተሸሽጋለች።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች