1
ኢዮብ 16:19
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
አሁን እንኳ ምስክሬ በሰማይ አለ፤ ጠበቃዬም በላይ በአርያም ይገኛል።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ኢዮብ 16:20-21
ወዳጆቼ በንቀት ቢመለከቱኝም፣ ዐይኔ ወደ እግዚአብሔር ያነባል። ሰው ለወዳጁ እንደሚማልድ፣ በእግዚአብሔር ፊት የሚማልድ ሰው ምነው በተገኘ!
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች