1
ኢዮብ 13:15
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
ቢገድለኝም እንኳ በርሱ ተስፋ አደርጋለሁ፤ ስለ መንገዴም ፊት ለፊት እከራከረዋለሁ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ኢዮብ 13:16
ኀጢአተኛ በርሱ ፊት መቅረብ ስለማይችል፣ ይህ ድፍረቴ ለመዳኔ ይሆናል።