1
ዘፍጥረት 29:20
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
ያዕቆብም ራሔልን ለማግኘት ሲል ሰባት ዓመት አገለገለ፤ ለርሷ ካለው ፍቅር የተነሣ፣ ሰባት ዓመት እንደ ጥቂት ቀን ሆኖ ታየው።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ዘፍጥረት 29:31
እግዚአብሔር ልያ እንዳልተወደደች ባየ ጊዜ ማሕፀኗን ከፈተላት፤ ራሔል ግን መካን ነበረች።