1
አሞጽ 8:11
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “በምድር ላይ ራብን የምሰድድበት ዘመን ይመጣል፤ ይኸውም የእግዚአብሔርን ቃል የመስማት ራብ እንጂ፣ እንጀራን የመራብ ወይም ውሃን የመጠማት አይደለም።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
አሞጽ 8:12
ሰዎች የእግዚአብሔርን ቃል በመሻት፣ ከባሕር ወደ ባሕር፣ ከሰሜን ወደ ምሥራቅ ይንከራተታሉ፤ ነገር ግን አያገኙትም።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች