← እቅዶች
ከ ማቴዎስ 28:19ጋር የተዛመዱ ነፃ የንባብ እቅዶች እና ምንባቦች

መጽሐፍ ቅዱስ ህያው ነው
7 ቀናት
ከጊዜ መጀመሪያ ጀምሮ፣ የእግዚአብሔር ቃል በትጋት የብዙዎችን ልብ እና አእምሮን አድሷል—እናም እግዚአብሔር አሁንም አላበቃም። በዚህ የ 7 ቀን እቅድ፣ እግዚአብሔር መጽሐፍ ቅዱስን በመጠቀም ታሪክ እየሰራ እና በአለም ዙሪያ ህይወቶችን እንዴት እየቀየረ እንዳለ በቅርበት በመመልከት የመጽሐፍ ቅዱስን የህይወት ለዋጭነት ሀይል አብረን እናከብር።

የዘላለም ሕይወት
9 ቀናት
ጌታ ኢየሱስ ስለ አገልግሎቱ ሲናገር ዓላማው ለሰዎች የዘላለም ሕይወት መስጠት እንደሆነ ተናግሯል። “በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ” (ዮሐ. 3፡16)። ይህ የዘላለም ሕይወት ምንድን ነው? መጽሐፍ ቅዱስ ስለዚህ የዘላለም ሕይወት ምን እንደሚል እንመልከት።