7 ቀናት
ደስተኛ፣ በዓላማ የተሞላ ኑሮ በግንኙነቶች፣ በፍቅርና በእምነት ላይ የተመሠረተ ነው። ለሕይወትህ በእግዚአብሔር እቅድ ላይ የበለጠ ግልጽነት እየፈለግክ ከሆነ፣ በማሳደድህ እና በማግኘትህ ላይ ትኩረት ለማድረግ ይህንን እቅድ ተለማመደው። “Out of This World: A Christian’s Guide to Growth and Purpose” ከተባለው የ David J. Swandt መፅሐፍ የተወሰደ።
15 ቀናት
ለብዙ ሰዎች 'ተስፋ' አዎንታዊ ነገር ግን እርግጠኛ ያልሆነ ነገር ነው። አንድን ነገር ተስፋ ብናደርግም እንደሚሆን እርግጠኞች አይደለንም። ይሁን እንጂ መጽሐፍ ቅዱስ ፍጹም እርግጠኛ እና እምነት የሚጣልበት የተስፋ ምንጭ እንዳለ ያስተምረናል። በዚህ የንባብ እቅድ 'እግዚአብሔር ተስፋ ማድረግ' ከመጽሐፍ ቅዱሳዊ እይታ አንጻር እንመለከታለን።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች