← እቅዶች
ከ ገላትያ 5:17ጋር የተዛመዱ ነፃ የንባብ እቅዶች እና ምንባቦች

ለእግዚአብሔር ቅድሚያ ስጥ
5 ቀናት
በሕይወታችን ውስጥ እግዚአብሔርን ማስቀደም የአንድ ጊዜ ክስተት አይደለም . . . ለእያንዳንዱ ክርስቲያን የዕድሜ ዘመን ሁሉ ሂደት ነው። ለክርስትና እምነት አዲስም ሆነ "የቆየ" የክርስቶስ ተከታይ ብትሆን፣ ይህ እቅድ ለመረዳት ቀላልና ተግባራዊ ብሎም ለአሸናፊ ክርስቲያናዊ ኑሮ በጣም ውጤታማ ስልት ሆኖ ታገኘዋለህ። “Out of This World: A Christian’s Guide to Growth and Purpose” ከተባለው የ David J. Swandt መፅሐፍ የተወሰደ