1
ኦሪት ዘፍጥረት 50:20
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
እናንተ ክፋ ነገርን አሰባችሁብኝ እግዚአብሔር ግን ዛሬ እንደ ሆነው ብዙ ሕዝብ እንዲድን ለማድረግ ለመልካም አሰበው።
對照
探尋 ኦሪት ዘፍጥረት 50:20
2
ኦሪት ዘፍጥረት 50:19
ዮሴፍም አላቸው፦ አትፍሩ እኔ በእግዚአብሔር ፋንታ ነኝን?
探尋 ኦሪት ዘፍጥረት 50:19
3
ኦሪት ዘፍጥረት 50:21
አሁንም አትፍሩ እኔ እናንተና ልጆቻችሁን እመግባችኍለሁ አጽናናቸውም ደስ አሰኛቸውም።
探尋 ኦሪት ዘፍጥረት 50:21
4
ኦሪት ዘፍጥረት 50:17
ዮሴፍን እንዲህ በሉት፦ እባክህ የውንድሞችህን በደል ኃጢአታቸውንም ይቅር በል እነርሱ በአንተ ከፍተውብሃልና አሁን እባክህ የአባትህ አምላክ ባሪያዎች የበደሉን ይቅር በል።
探尋 ኦሪት ዘፍጥረት 50:17
5
ኦሪት ዘፍጥረት 50:24
ዮሴፍም ወንድሞቹን አለ፦ እኔ እሞታለሁ እግዚአብሔር መጎብኘትን ይጎበኛችኍል ከዚህችም ምድር ያወጣችኍል ለአብርሃምን ለይስሕቅ ለያዕቆብም ወደ ማለላቸው ምድር ያደርሳችኍል።
探尋 ኦሪት ዘፍጥረት 50:24
6
ኦሪት ዘፍጥረት 50:25
ዮሴፍም የእስራኤልን ልጆች፦ እግዚአብሔር ሲያስባችሁ አጥንቴን ከዚን አንሥታችሁ ከእናንተ ጋር ውሰዱ ብሎ አማላቸው።
探尋 ኦሪት ዘፍጥረት 50:25
7
ኦሪት ዘፍጥረት 50:26
ዮሴፍም በመቶ አሥር ዓመት ዕድሜው ሞተ በሽቱ፥ አሹት በግብፅ ምድር በሣጥን ውስጥ አኖሩት።
探尋 ኦሪት ዘፍጥረት 50:26
首頁
聖經
計畫
視訊