1
ኦሪት ዘሌዋውያን 10:1
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
የአሮንም ልጆች ናዳብና አብዩድ በየራሳቸው ጥናውን ወስደው እሳት አደረጉበት፤ በላዩም ዕጣን ጨመሩበት፤ በእግዚአብሔርም ፊት እግዚአብሔር ያላዘዛቸውን ሌላ እሳት አቀረቡ።
對照
探尋 ኦሪት ዘሌዋውያን 10:1
2
ኦሪት ዘሌዋውያን 10:3
ሙሴም አሮንን፥ “እግዚአብሔር፦ ወደ እኔ በሚቀርቡ እመሰገናለሁ፤ በሕዝቡም ሁሉ ፊት እከብራለሁ ብሎ የተናገረው ይህ ነው” አለው፤ አሮንም ደነገጠ።
探尋 ኦሪት ዘሌዋውያን 10:3
3
ኦሪት ዘሌዋውያን 10:2
እሳትም ከእግዚአብሔር ዘንድ ወጥቶ በላቸው፤ በእግዚአብሔርም ፊት ሞቱ።
探尋 ኦሪት ዘሌዋውያን 10:2
首頁
聖經
計畫
視訊